“የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ ሥራ ሰው እና ተፈጥሮን ያስታርቃል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ደሴ: ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2018 ዓ.ም የተቀናጀ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት በደቡብ ወሎ ዞን በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ ተጀምሯል። የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ...

“የባሕል ፍርድ ቤቶችን ሥራ ለማስጀመር ዝግጅቱ ተጠናቅቋል” አቶ ዓለምአንተ አግደው

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው የባሕል ፍርድ ቤቶች እውቅና መስጠትን እና ወደ ሥራ ማስገባትን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም የባሕል ፍርድ ቤቶች እውነትን በማውጣት ፍርድን ለመስጠት አይነተኛ...

“በክልሉ የሚገኙ ፕሮጀክቶች የክልሉን ኢኮኖሚ ለማሳለጥ ሚናቸው ከፍ ያለ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ...

ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የመሠረተ ልማት ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የአምስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) በአማራ...

በ456 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ተግባራት እንደሚከናወን ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

ደሴ: ታኅሣሥ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2018 በጀት ዓመት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከሚሴ ከተማ ከፍተኛ የክልል የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...

ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ እና በአግባቡ እንዲማሩ የሕዝብ እንደራሴዎች ኀላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 16/2018 ዓ.ም አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የአምስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ቀርቦ...