የግዥ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለማቀላጠፍ የወጣው አዋጅ አንደምታ፦
ባሕር ዳር: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት በ6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት፣ 11ኛ መደበኛ ጉባኤው የአማራ ክልል የግዥና ንብረት አሥተዳደር ማሻሻያ አዋጅ አውጥቷል፡፡
በአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ የፕሮጀክት ከፍተኛ የግዢ ባለሙያ...
“ካፒታል ገበያን ማቋቋም በመቻላችን ዜጎች ህልማቸው እንዳይመክን እያደረግን ነው” ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
አዲስ አበባ: ጥር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን አሁናዊ የኢኮኖሚ ቁመና የሚያሳይ ‘’የኢትየጵያ የፋይናንስ እምርታ" የተሰኘ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡
የጉባኤው መሪ ሃሳብ ቁልፍ አንቀሳቃሽ ተቋማት ማለትም ገንዘብ ሚኒስቴር፣ ገቢዎች ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ...
ጣና በለስ የተቀናጀ ስኳር ልማት ፋብሪካ ዳግም ወደምርት ሊገባ ነው።
ባሕር ዳር፡ ጥር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ጣና በለስ የተቀናጀ ስኳር ልማት ፋብሪካ ያለበትን የሥራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል።
ምልከታው ፋብሪካው ያለቀትን ተጨባጭ ሁኔታ በመለየት በቁርጠኝነት ወደምርት እንዲገባ ለማስቻል...
”የገጠር ሽግግርን እና ከተሜነትን በዕውቀት እና በትኩረት መምራት ያስፈልጋል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጥር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የተቀናጀ የገጠር ማዕከላት የቤት እና የመሠረተ ልማት የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ ሞላ መልካሙ (ዶ.ር) የቤት ልማት...
“መንግሥት አሁንም በሩን ለሰላም ክፍት አድርጎ እየሠራ ነው” ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጥር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላምን ማፅናት፣ ጸጋን ማልማት" በሚል መሪ መልዕክት በአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ እና ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ትብብር የፓናል ውይይት በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ...







