ዲፕሎማሲ መልካም ዐይኖች በበጎ እንዲመለከቱ፤ ቅን ልቦች እውነትን እንዲደግፉ ያደርጋል።

  ባሕር ዳር: የካቲት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዲፕሎማሲ የዓለም ሀገራት ብሔራዊ ጥቅማቸውን እና ሉዓላዊነታቸውን ለማስከበር ከሌሎች ሀገሮች ጋር የሚያደርጉት የመልካም ግንኙነት መሣሪያ ነው። እድገትን፣ ልማትን፣ ሉዓላዊነትን፣ ብሔራዊ ደኅንነት ለማስጠበቅ እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ለመኾን በውይይት፣ በንግግር...

ምርጫው ፍትሃዊ እና ዴሞክራሲያዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ በጋራ መሥራት ያስፈልጋል።

  ጎንደር: የካቲት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ውይይት በጎንደር ከተማ ተካሂዷል። ውይይቱ የምርጫ ዝግጅትን ጨምሮ ምርጫው ዴሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ የሚያስችሉ ሃሳቦች ላይ...

ዴሞክራሲያዊ ምርጫ በሂደት የሚገነባ ነው።

  ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎ምርጫ ዜጎች በየደረጃው የሚገኙ የሕዝብ ተወካዮችን እና መሪዎችን በዴሞክራሲያዊ መንገድ በድምጽ አሰጣጥ የሚመርጡበት ሥርዓት ነው። የዴሞክራሲያዊ ምርጫ መካሄድ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እና ለሀገር ዕድገት አስተዋጽኦው ከፍተኛ ነው፡፡ ለመኾኑ ዴሞክራሲያዊ...

የእስራኤሉ ፕሬዝዳንት አይዛክ ሄርዞግ ለይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ።

  ባሕር ዳር: የካቲት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የእስራኤሉ ፕሬዝዳንት አይዛክ ሄርዞግ ለይፋዊ ሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚኒስትር ድኤታ...

በአብሮነት በተደመረ እሳቤ ውስጥ ኾኖ ሀገር ለማቅናት ምርጫ ትልቅ መሳሪያ ነው።

  ባሕርዳር፡ የካቲት 17/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ "በሴቶች ተሳትፎ የፀናች እና የበለጸገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት ክልላዊ የሴቶች መድረክ በባሕርዳር አካሂዷል። የኢፌዴሪ ሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ድኤታ እና የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች...