የክልሉን የግብር አሠባሠብ ሥርዓት ለማዘመን ከሚያግዙት ሥራዎች አንዱ የፋይናንስ ሥርዓቱን ማዘመን ነው ።
ባሕርዳር፡ መጋቢት 12/2018ዓ.ም (አሚኮ) ሳፋሪኮም ኤምፔሳ ኢትዮጵያ ከአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል።
ስምምነቱን የሳፋሪኮም ኢምፔሳ ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጌታቸው መንግሥቴ እና የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው...
የሹዋሊድ በዓል ሰላምን፣ አብሮነትን እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ ይከበራል።
ባሕር ዳር: መጋቢት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የሹዋሊድ በዓል ሰላምን፣ አብሮነትን እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ እንደሚከበር የሀረሪ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
የሀረሪ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ከቀናት በኋላ የሚከበረው የዘንድሮው...
የሃይማኖት ተቋማት የሀገር ግንባታ ምሰሶ ናቸው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት አባቶች ጋር "በመደመር መንግሥት እይታ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ሚና" በሚል መሪ መልዕክት የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው።
የባሕር ዳር ከተማ...
ጋዜጠኞች ለብሔራዊ ጥቅም በኀላፊነት ሊሠሩ ይገባል።
አዲስ አበባ: መጋቢት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚዲያ ባለሙያዎች ለብሔራዊ ጥቅም ሲባል የዘገባ ሥራዎችን በኀላፊነት ሊጠቀሙ እንደሚገባ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አሳሰበ።
ባለሥልጣኑ የመጀመሪያው ዙር የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩ ጋዜጠኞችን አስመርቋል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና...
ዓለም እናንተን የሚቀበለው በያዛችሁት ዲግሪ ብቻ ሳይኾን በምትፈጥሩት ለውጥ ጭምር ነው።
ደብረ ብርሃን: መጋቢት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 1 ሺህ 08 ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።
ዩኒቨርሲቲው ለ19ኛ ጊዜ ነው በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት እና በርቀት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ተማሪዎችን እያስመረቀ የሚገኘው።
ከተመራቂዎቹ መካከል 919ኙ...








