ምሁራን በችግር ጊዜ መፍትሔ አመላካች ጥናት እና ምርምሮችን መሥራት ይጠበቅባቸዋል።
ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ከተማ አሥተዳዳር በወቅታዊ የሰላም እና የልማት ጉዳዮች ዙሪያ ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ሠራተኞች ጋር ውይይት አድርጓል።
የውይይቱ ተሳታፊ ምርታቸው ጣሒር (ዶ.ር) ዕውቀት እና ጥበብን መሠረት በማድረግ ትውልድ...
“ግጭት እና ጦርነትን የማይመግብ አመለካከት መያዝ ይገባል” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከወልድያ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር በሰላም እና በልማት ዙሪያ ተወያይተዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች የሰላም እጦቱ በሴቶች ሕጻናት እና አረጋውያን ላይ ጫና ማሳደሩን ተናግረዋል።
ግጭቱ ሰብዓዊ እና...
ምርጫ ሀገራትን ከቀውስ ወደ ሰላም እንዴት አሸጋገራቸው?
ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በታሪክ ውስጥ ምርጫ ግጭቶችን ከጦር ሜዳ ወደ ድምፅ መስጫ ሳጥን በማሸጋገር ሀገራትን ከከፋ ውድቀት ለመታደግ የሚያስችል ተቋማዊ መሣሪያ ነው።
የቀድሞው የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ሳሙኤል ሀንቲንግተን ምርጫን የጦርነት ምትክ በማለት...
“የምርጫ ካርድ እየወሰድን፤ ለሀገር እና ለሕዝብ የሚበጀውን ተመራጭም እየለየን ነው” የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች
ሰቆጣ: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመጭው ግንቦት ወር የሚካሄደውን ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች የመራጭነት ካርዳቸውን ቀድመው በመውሰድ ለምርጫው ዝግጁ መኾናቸውን ገልጸዋል። ዜጎች በአካል በምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት እና በዲጂታል አማራጭ በ"ምርጫዬ" መተግበሪያ...
ከ70 በላይ ሀገራት… 800+ ባለሀብቶች… በአንድ መድረክ!
አዲስ አበባ: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ71 ሀገራት በላይ የተውጣጡ ከ800 በላይ ባለሃብቶች፣ የቢዝነስ መሪዎች እና አማካሪዎች የተሳተፉበት አራተኛው ኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ፎረም "ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት ዝግጁ ናት" በሚል መሪ መልዕክት በአዲስ...








