“የትጥቅ ትግል የአማራን ሕዝብ በኢኮኖሚ አድቅቆታል” ፍቅሩ ሙሉዬ

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ እና አካባቢው በትጥቅ ትግል የነበረው ፍቅሩ ሙሉዬ የሰላም አማራጭን ተቀብሏል። የፍቅሩ ሙሉዬ እና የጓደኞቹ የሰላም አማራጭን መቀበል ለአካባቢው ሰላም መረጋገጥ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይታመናል። በአቀባበል ሥነ...

“ሀረር የሰላም ተምሳሌት ከተማ ናት ” ርእሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚኒስቴር "የሰላም ቱሪዝም ለሀገር ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት ለማኅበራዊ ሚዲያ አንቂዎች በሀረር ከተማ የምክክር እና ጉብኝት መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። መርሐ ግብሩ በአካባቢው ያሉ የቱሪስት መስህቦች እና ታሪካዊ...

በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ ኾኑ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት እና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ.ር) ገልጸዋል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር...

የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ የሚሳካው ተቋማት በአንድነት ሢሠሩ ነው።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ቢሮ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የስምምነት ፊርማ ተፈራርሟል። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ ኀላፊ ስቡህ...

አዳዲስ የለውጥ ምዕራፎች የሚከፈቱት በአዳዲስ ችግሮች ወቅት ነው።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጦርነት ምክንያት የሚከሰቱ የወደቦች እና መተላለፊያዎች መዘጋት እና ማዕቀብ በዓለም ታሪክ ሀገራትን ለኢኮኖሚ ችግር ሲዳርጉ ይስተዋላል። እነዚህን ቀውሶች ለመሻገር የተወሰዱ እርምጃዎች ታዲያ እጅግ አስገራሚ እና የሰው ልጅን የፈጠራ አቅም...