“ዜግነት ሊቀየር ይችላል፤ እናት ግን አትቀየርም” ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራዊ ለውጡን 8ኛ ዓመት በተመለከተ ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኀላፊው ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ.ር) በኢትዮጵያ ሀገራዊ ጥቅሞች፣ ዲፕሎማሲ እና በሌሎችንም ጉዳዮች...
የተፈጥሮ ጸጋዎችን ለቱሪዝም እድገት መጠቀም ይገባል።
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት ቢሮ ከአጋር አካላት ጋር በመኾን የዘርፉን ባለሙያዎች ለማብቃት የሚያስችል ሥልጠና በባሕር ዳር ከተማ እየሰጠ ነው።
ከቢሮው ጋር በጋራ የሚሠሩት የፌዴራል ተቋማት የሥራ ኀላፊዎችም...
“መጋቢት 24 ኢትዮጵያ ወደ አዲስ ምዕራፍ የተሸጋገረችበት ዕለት ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የሀገራዊ ለውጡን ጅማሮ የኾነውን መጋቢት 24 አስመልክተው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የመላ ኢትዮጵያውያን ለውጥ የመሻት ፍላጎት ምላሽ ያገኘበት ዕለት ነው ብለዋል። የሁሉም ዜጋ...
55 ሚሊዮን ብር የሚገመት ነዳጅ በሕገ ወጥ መንገድ ለግብይት ሊቀርብ ሲል መያዙን የአማራ ክልል...
ጎንደር : መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ የንግድ እንቅስቃሴዎች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል።
ውይይቱ በዋናነት የነዳጅ አቅርቦት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው።
የቶታል መገጭ ማደያ ሱፐርቫይዘር ዳንኤል ምንተስኖት ነዳጅ የሚጭኑ ቦቲዎች የትራንስፖርት...
“አስተማማኝ ሰላም እስኪሰፍን ድረስ የጸጥታ እና ደኅንነት ተቋማት የተቀናጀ ርብርብ ተጠናክሮ ይቀጥላል” ምክትል ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የጸጥታ እና ደኅንነት ተቋማት የሰላም ጋሻ፣ የብሔራዊ ክብር እና ጥቅማችን ዘብ ናቸው ብለዋል።
ዛሬ "የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት ቅንጅት ለሀገራዊ ሰላም እና...








