“ኢትዮጵያ ወደ ትንሣኤ ተቃርባለች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል አደረሳችሁ፣ አደረሰን! የትንሣኤ በዓል በክርስቲያኖች ዘንድ ልዩ ቦታ ያለው በዓል ነው። ሞት የተሻረበትና ሕይወት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአፍሪኤግዚም ባንክ ፕሬዝዳንት ጆርጅ ኢሎምቢን ( ዶ.ር) ጋር ተወያዩ።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአፍሪኤግዚም ባንክ ፕሬዝዳንት ጆርጅ ኢሎምቢን ( ዶ.ር) ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአፍሪኤግዚም ባንክ ፕሬዝደንት የኾኑትን ጆርጅ ኢሎምቢን (ዶ.ር) ዛሬ ተቀብያለሁ።...

ዲያቢሎስ ታሰረ !

  ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ ታላላቅ እና ረቂቅ ምስጢራት ከሚነገሩባቸው ዕለታት መካከል የሕማማት ሳምንት ማሳረጊያ የኾነችው ቀዳም ሥዑር አንዷ ናት። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት...

“በክርስቶስ ደም የተገዛውን የሰው ልጅ ክብር ማዋረድ አይገባም” ብጹዕ አቡነ አብርሐም

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የስቅለት በዓል በባሕር ዳር ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን ጠብቆ ተከብሯል። የባሕር ዳር እና የሰሜን ጎጃም ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ...

ሞትን ይሽረው ዘንድ የማይሞተው ሞተ

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት የገዳማት መምሪያ ኀላፊ እና የደባርቅ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የአራቱ ጉባዔያት መምህር አባ ተክለ ሃይማኖት ኃይለ ማርያም ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን መርገመ...