“ጥምቀት ፍቅርን፣ መተሳሰብን እና መደማመጥን ያስተምራል” ብጹዕ አቡነ አብርሃም
ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በባሕር ዳር ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል።
በዓባይ ማዶ ጥምቀተ ባሕር እየተከበረ በሚገኘው የጥምቀት ሥነ ሥርዓት ላይ የባሕር ዳር እና የሰሜን ጎጃም አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ...
“ጎንደር ሀገረ ጥበብ እና ሀገረ አዕምሮ ናት” ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ
ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ከፍተኛ የመንግሥት መሪዎች እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አባቶች የታደሙበት ነው።
በበዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ምዕራብ ሽዋ...
የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እየተከበረ ነው።
የኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ነው።
በአዲስ አበባ የልደታ ማርያም ካቴዴራል ቤተክርስቲያን ያለው የአከባበር ሥነ ሥርዓት በፎቶ፦
“በዚች ከተማ ያልተመላለሱ ነገሥታት፣ አሳሾች እና አጥኝዎች አልነበሩም” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሤ
ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች በጎንደር ቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ ላይ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በበዓሉ ላይ...
የጥምቀት በዓል ጸሎተ ቡራኬ በባሕር ዳር
ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር እና ሰሜን ጎጃም አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ አብርሃም በባሕር ዳር ከተማ ጣና ሐይቅ ዳር በሚገኘው ባሕረ ጥምቀት ጸሎተ ቡራኬ አከናውነዋል።
ሌሎች...








