“ግዮን የወንዝ ቅዱስ፤ የሀገር ንጉስ”

ባሕር ዳር: ጥር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ40 ጊዜ በላይ ስሟ በመጽሐፍ ቅዱስ በመልካም ነገር ሁሉ ይነሳል የሚባልላትን ኢትዮጵያ ቀድሞ በኦሪት ዘፍጥረት ውስጥ ያስጠራት ከማሕጸኗ የሚወጣው ቅዱስ ወንዝ ነው ግዮን፡፡ ገነትን ከሚያጠጡ አራት አፍላጋት መካከል ግዮን...

በባሕር ዳር ከተማ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ ዙሪያ እየመከሩ ነው።

ባሕር ዳር፡ ጥር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት "ጤናማ ፉክክር፣ ውጤታማ ትብብር፣ ገንቢ ምክክር፣ ለሀገር ክብር'' በሚል መሪ መልዕክት ውይይት እያደረገ ነው፡፡ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና...

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ52ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።

ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 52ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ነው፡፡...

የዘገሊላ ‘ለት የዘገሊላ ‘ለት ነይልኝ በኔ ሞት።

ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕል አምባሳደሩ ድምጻዊ ይሁኔ በላይ ''የዘገሊላ'ለት'' በተሰኘው ሙዚቃው በኢትዮጵያ የጥር ወር ሃይማኖታዊ እና ባሕላዊ መሥተጋብሮችን በድንቅ የትወና ችሎታው ታጅቦ ይነግረናል። የዘገሊላ 'ለት የዘገሊላ 'ለት ነይልኝ በኔ ሞት። የአስተርዮ ማርያም... የአስተርዮ ማርያም እመጣለሁ...

‎የበገና ምስጢር

ባሕር ዳር: ጥር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎በገና ለእግዚአብሔር ምስጋና የሚቀርብበት መሣሪያ ነው፡፡ በጥምቀት ጊዜ ደግሞ በገና ደርዳሪዎች ታቦታትን አጅበው ሲታዩ ለበዓሉ የተለየ ድባብን ይፈጥራል፡፡ ለመኾኑ በገና እና ጥምቀት ግንኙነታቸው ምንድን ነው? ‎ ‎በባሕር ዳር ከተማ የቅዱስ ያሬድ...