በትግራይ ክልል ሊካሄድ የነበረውን የተሳታፊ ልየታ እና የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራ በአዲስ አበባ ለማድረግ መወሰኑን...
አዲስ አበባ: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል ሊካሄድ የነበረውን የተሳታፊ ልየታ እና የአጀንዳ ማሠባሠብ ተግባር በአዲስ አበባ ለማድረግ መወሰኑን አስታውቋል።
የምክክር ሂደቱን በክልሉ ለማድረግ ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርግም አስቻይ ሁኔታዎች አለመፈጠራቸውን...
“በተደጋጋሚ ስለ ሰላም መምከር ለዘላቂ ሰላም እና ልማት ዋስትና ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች "ለሰላም ዘብ እንቆማለን፤ የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት በሰሜን ወሎ ዞን ከተውጣጡ ተጽዕኖ ፈጣሪ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እያካሄዱ ነው።
የሰሜን ወሎ ዞን...
ሥራን ሳይንቁ ያገኙትን ዕድል ወደ ውጤት የሚለውጡ ዜጎች ይበረታታሉ።
አዲስ አበባ: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ “ከተረጂነት ወደ አምራችነት” በሚል መሪ መልዕክት ከ27ሺህ 872 በላይ በከተማ ልማታዊ ሴፍትኔት ሥራ ፕሮጀክት እና ብቃት የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ መርሐግብር...
በፅኑ መሠረት ላይ እየተገነባ ያለው ዘመናዊ ከተሜነት ለትውልድ የተሻለ ኑሮ እና ለሀገር ብልጽግና መሠረት...
ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባጋራው መረጃ በፅኑ መሠረት ላይ እየተገነባ ያለው ዘመናዊ ከተሜነት እና ክትመት ለትውልድ የተሻለ ኑሮ እና ለሀገር ብልጽግና መሠረት ነው ብሏል።
ኢትዮጵያ እያከናወነችው ያለው መጠነ ሰፊ...








