በመላው አፍሪካ ለሳይንስ ሥነ ምሕዳር መስፋፋት እና አቅም ግንባታ አዲስ መለኪያ የፈጠረው የምርምር ተቋም።
ባሕርዳር፡ መጋቢት 26/2018 ዓ.ም(አሚኮ) አርማወር ሐንሰን የምርምር ተቋም ውስጥ የተገነባው አዲሱ ዘመናዊ የምርምር ሕንፃ እና ፋይዳዎቹ
👉 ዘመናዊ ላቦራቶሪዎች
👉 የላቁ የጄኖሚክስ (genomics) እና የባዮኢንፎርማቲክስ (bioinformatics) መሠረተ ልማቶች፣
👉 የባዮኢኩዊቫለንስ (bioequivalence) ማዕከልን አካቷል።
ተቋሙ ለሥልጠና እና ለምርምር የተመደቡ...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልእክት፦
የከተማችንን እድሳት ለማፋጠን እና የዜጎቻችንን ክብር ለመመለስ የገባነውን ቃል አንዱ ማረጋገጫ የሆነውን የአዲስ ስፖርት ፓርክን በይፋ መርቀን ከፍተናል።
በ5.7 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ይህ ፕሮጀክት፤ በኦሎምፒክ መድረክ ለሀገራችን የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኙ 15 አትሌቶችን የሚዘክሩ የክብር...
“የኢኮኖሚ ልማት ያለ ሰብአዊ ልማት ምልዑ ሊኾን አይችልም” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: መጋቢት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአዲስ ስፖርት ፓርክ የኢትዮጵያን ሁሉን አቀፍ ልማት የሚያሳይ ነው ብለዋል።
የኢኮኖሚ ልማት ያለ ሰብአዊ ልማት ምልዑ ሊኾን አይችልም። የስፖርት መሰረተ...
አሚኮ ባለሙያዎቹ በምቾት እንዲሠሩ የሚተጋ ተቋም ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ለሦሥት የአካል ጉዳተኛ ሠራተኞች የሦሥት እግር ተሽከርካሪ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ተጠቃሚ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሞላ እንደተናገረው ወደ ሥራ ለመምጣት ከአካል ጉዳተኝነቱ አንጻር ብዙ ይቸገር እንደነበር ተናግሯል። አሁን...
የአማራ ክልል መንግሥት ለ1ሺህ 224 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት ለ1ሺህ 224 ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል።
የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ምክትል ኀላፊ አያሌው አባተ (ዶ.ር) ይቅርታ የተደረገላቸውን ታራሚዎች አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም የይቅርታ መስፈርቱን ላሟሉ ታራሚዎች ይቅርታ...








