በጎንደር ከተማ ዙሪያ የጽንፈኛ ቡድኑ አባል በመኾን ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ወጣቶች ለሰላም ገቡ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አካባቢ አንቃሽ በተባለ ቦታ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጽንፈኛው ቡድን አባላት ከነትጥቃቸው ለሰላም መግባታቸውን በቦታው ተገኝተው የተቀበሏቸው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራር ኮሎኔል አሸናፊ ብርቄ ተናግረዋል።
አባላቱ በተሳሳተ...
ከነዳጅ ጥገኝነት ወደ አረንጓዴ ኢነርጂ – የኢትዮጵያ የትራንስፖርት ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ መቀያየር በትራንስፖርት ታሪፍ እና በሸማቹ ማኅበረሰብ ላይ ጫና እያሳደረ ነው።
የኢትዮጵያ መንግሥት ከነዳጅ ጥገኝነት ለመውጣት እና ለችግሩ ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት ተሽከርካሪዎችን ከነዳጅ ወደ ተፈጥሮ ጋዝ...
የኢትዮጵያ የኢንደስትሪ ጉዞ አዲስ ምዕራፍ እየተራመደ ይገኛል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት የሁለት ክፍሎች ቃለምልልስ ኢትዮጵያ የአዲሱ ዘመን የኢንደስትሪ መስፋፋትን እንዴት እየበየነች እንደሆነ አብራርተዋል።
የመጀመሪያውን ክፍል ማክሰኞ ሚያዚያ 6/ 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 2:30 ይጠብቁ።
A new chapter in...
ትንሣኤ ችግሮች ሁሉ እንደሚያልፉ ማሳያ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለተኝቶ ታካሚዎች እና አስታማሚዎች ማዕድ አጋርተዋል።
ማዕድ የተጋሩ ተኝቶ ታካሚዎች እና አስማሚዎች በዓልን በሆስፒታል ኾኖ ማሳለፍ ከባድ መኾኑን ተናግረዋል።
የተደረገልን...
“የጨለመችው ዓለም በራች፤ ብርሃንም ለበሰች”
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንደተናገረ ተነሥቷል፤ በኃይሉ ሞትን ድል ነሥቷል፤ ከሙታን ተለይቷል፤ የዘመናት ቁራኛንም ፈትቷል፤ በድቅድቅ ጨለማ የተጣሉ ነፍሳትንም አንሥቷል።
መቃብር ሳይከፈትለት፤ መግነዝ ሳይፈታለት፣ የመቃብር ጠባቂዎች ሳያዩት፤ ጠባቂዎችም ሳይዙት በፈቃዱ እንደሞተ በኃይሉ ተነሥቷል።
ፈጣሪዋ...








