እንኳን ለዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል አደረሳችሁ!
1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ዓለም በሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።
አሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም በዓል እንዲሆንላችሁ ይመኛል፡፡ ዒድ ሙባረክ!
1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በደብረ ብርሃን ከተማ እየተከበረ ነው።
ደብረ ብርሃን: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል የሃይማኖቱ ተከታዮች በተገኙበት በደብረ ብርሃን ከተማ በዒድ መስገጃ ቦታ እየተከበረ ነው።
በበዓሉ አከባበር ላይ ኢማሞች እና ዑለማዎችን ጨምሮ የሃይማኖቱ ተከታዮች በብዛት...
ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አደሃ (ዓረፋ) በዓልን ሲያከብር የተቸገሩትን በመጠየቅ እና በመደጋገፍ ሊኾን ይገባል...
እንጅባራ: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር እንጅባራ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል።
በበዓሉ የቢላል መስጂድ ኢማም ሼህ አብዱ ቡሽራ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ሼህ አብዱ...
“ጠቢባን ሕግን ይጠብቃሉ፤ ብልሆች ትዕዛዛትን ያከብራሉ”
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቢባን የጥበብን ባለቤት ይከተላሉ፤ በእርሱ ጎዳና ይጓዛሉ፣ ሕግጋቱን ያውቃሉ፣ አብዝተው ይጠብቃሉ፣ ያስጠብቃሉ፣ ብልሆች ትዕዛዛትን ያከብራሉ፣ በመታዘዝ ከክብር ላይ ክብር ይጨምራሉ፣ በመታዘዝ አምላካቸውን ያስደስታሉ፣ በመታዘዝ በምድርም በሰማይም ይወደዳሉ፣ በመታዘዝ አርዓያና...
“የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓልን ለማክበር የቻልነው የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ለሰላም ከፍተኛ ሥራ...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው የእንኳን አደረሳቹህ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የዒድ አል...








