“የታጠቁ ወገኖች ከግጭት እና ጦርነት ወጥተው ተቀራርበው ችግሩን በመፍታት ሰላማችንን ያስፍኑልን” የባሕር ዳር ከተማ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በባሕር ዳር ከተማ የጣና ክፍለ ከተማ ሴቶች ”ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም“ በሚል መሪ መልእክት የሰላም ኮንፈረንስ አካሂደዋል፡፡
በኮንፈረንሱ በሰላም መደፍረስ ምክንያት የተፈጠሩ ችግሮች ተነስተዋል፡፡
በኮንፈረንሱ የተሳተፉት አስተያየት ሰጪዎች በሰላም እና...
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመረቀ ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለ16ኛ ጊዜ ተማሪዎችን አስመረቀ ።
ዩኒቨርሲቲው በመደበኛው ፣ በተከታታይ እና በርቀት መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 1 ሺህ ሃያ ተማሪዎች የሴኔት አባላት ፣...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን መረቁ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሠፈሩት መልእክት "ይህ ሆስፒታል ሰፊ መጠነ ርዕይ ያላቸው የህክምና አገልግሎቶች ለመስጠት የተገነባ ነው። ገና ብዙ ርምጃ መራመድ ቢጠበቅብንም...
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ወንጀለኞችን ለመቆጣጠር ልዩ መመሪያ አወጣ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አገልግሎት የሚሰጡ ባለ ሦስት እግር የባጃጅ ተሽከርካሪዎች በግራ በኩል ያለውን ሸራ እና በቀኝ በኩል የሚገኘውን መጋረጃ ሳያነሱ ማሽከርከር እንደማይችሉ የከተማው ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር...
“ከውጭ ሲገቡ የነበሩ 96 ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት ተችሏል” የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ በሰጠው ትኩረት በበጀት ዓመቱ የብድር አቅርቦቱን በእጥፍ ማሳደግ መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በፌዴራልም ኾነ በክልል ደረጃ የተሰጠው ትኩረት...








