‎የእርሻ ሥራን እስከ ምርት ስብሰባ ድረስ ዘመናዊ መሣሪያዎችን በመጠቀም ማዘመን ያስፈልጋል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የሰሜን ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ “ጉዞ ወደ ሜካናይዜሽን” በሚል እሳቤ የግብርና ሜካናይዜሽን የንቅናቄ መድረክን እያካሄደ ነው፡፡ ‎ ‎በመድረኩ ከሁሉም ወረዳዎች የመጡ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ ሞዴል አርሶ አደሮች እና የኅብረት ሥራ...

የኤች አይቪ ኤድስ ሥርጭትን ለመከላከል በተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች ላይ በትኩረት ሊሠራ ይገባል።

ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን "ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን በዘላቂነት እናረጋግጣለን" በሚል መሪ መልዕክት የኤድስ ቀን ባለድርሻ አካላት በተገኙበት አክብሯል። የምሥራቅ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ የዓለም የኤች አይ...

በኩር ጋዜጣ ኅዳር 15/2018 ዓ.ም

https://drive.google.com/file/d/1a6pRWTplCCE7i6i1eVkFG3rX9_9a2DOd/view?usp=drive_link

አካል ጉዳተኞች እንደማንኛውም ሰው ዕድል ይፈልጋሉ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "አካል ጉዳተኞችን የሚያካትት ማኅበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማኅበራዊ እድገት" በሚል መሪ መልዕክት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ33ኛ ጊዜ የአካል ጉዳተኞች ቀን ይከበራል። የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና...

‎ጤናማ ዜጋ መፍጠር ለዘላቂ ሰላም እና ልማት ወሳኝ ነው፡፡

ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ዓለም አቀፍ የኤድስ ቀንን አስመልክቶ በባሕር ዳር ከተማ የፓናል ውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡ ‎ ‎በዓሉ በየዓመቱ ኅዳር 22 የሚከበር ሲኾን ዛሬም ''ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ...