ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በዓል አደረሣችሁ።
የመስቀል በዓል ኢትዮጵያዊ ህብረ ቀለማትን ለዓለም ሕዝብ የምናሳይበት ትልቅ ሃይማኖታዊ በዓል ነው።
በዋዜማዉ የደመራ በዓል በአደባባይ የምናከብረዉ ሰለሆነ በተለመደዉ ኢትዮዽያዊ ሞራል፣ መከበባር፣ ሃይማኖታዊ ትዕዛዙን በተላበሰ እና ሰላምን፣ አብሮነት መረዳዳትን...
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለመስቀል በዓል በሠላም አደረሳችሁ!
በክርስትና ሃይማኖት አማኞች ዘንድ በየዓመቱ መስከረም 16 እና 17 የሚከበረው የደመራና የመስቀል በዓል የሀገሪቱን መልካም ገፅታ በማጉላት በኩል ፋይዳው የላቀ ነው።
ይህ በዓል የተስፋ፣ የልምላሜና እንደገና በአዲስ መንፈስ ለስራ የምንነሳሳበት በመሆኑ በዓሉን ስናከብር የሃይማኖቱ አስተምህሮ...
“ከእናቴ ቀጥላ እናቴ፤ ከቤተሰቦቼ የተረፈች ቤተሰቤ ናት” ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዘር ሀረጓ በዘመኑ ስደት እና ባርነት ከሀገራቸው ገፍቶ ካስወጣቸው ኢትዮጵያዊያን መካከል ይመዘዛል፡፡ እንዴት እና በምን ሁኔታ ለአስከፊው የባርነት ሕይዎት እንደተጋለጠች በውል ባይታወቅም በዚያ የጨለማ እና የመከራ ሕይዎት ውስጥ...
የመውሊድ በዓል እየተከበረ ነው።
ባሕርዳር፡ መስከረም 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 498ኛው የመውሊድ በዓል በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።
ዛሬ ንጋት ላይም በዓሉን በማስመልከት የሀገር መከላከያ ሠራዊት ዘጠኝ ጊዜ መድፍ ተኩሷል።
የመውሊድ በዓል የነቢዩ መሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) መልካም ተግባራትን የሕይወት...
“መውሊድ ለዓለም ሰላም የተበሰረበት በመኾኑ ስለሰላም ጸሎት ይደረግበታል” የታሪክ ተመራማሪ ሼህ ኑርሁሴን ሙስጠፋ
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ)መውሊድ ማለት የነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የተወለዱበት ቀን ማለት ነው፡፡ በተለያዩ ሀገራት የተለያየ ስያሜ ተሰጥቶት እናገኘዋለን ፤ ለአብነት ቱርካውያን መውሊድ ሸሪፍ ሲሉት ፈሪሳውያንም ሚላድ ፓምባረ ኢክራም ሲሉ ይጠሩታል፡፡
በተለያዩ ሀገራት...








