የአካባቢ ጸጥታን ለማስጠበቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል።
ወልድያ: የካቲት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን አሥተዳደር ከዞን መምሪያ እና ከጉባላፍቶ ወረዳ የመንግሥት ሠራተኞች ጋር "ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነት ትፀናች" በሚል መሪ መልዕክት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መክሯል።
የምክክሩ ተሳታፊዎች የአካባቢውን የጸጥታ መደፍረስ የመንግሥት ሠራተኛው...
የታጠቁ ኃይሎች አዋጭ ወደ ኾነው የሰላም አማራጭ ሊመጡ ይገባል።
ደባርቅ: የካቲት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን ከተውጣጡ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በደባርቅ ከተማ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።
የመድረኩ ተሳታፊዎች ላለፉት ሁለት ዓመታት የቆየውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት በመቅረፍ እና የሀገርን ሉዓላዊነትን...
የአፈጣጠር ችግር ላለባቸው ወገኖች የሕክምና ዘመቻ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ተካሂዷል።
ባሕር ዳር: የካቲት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልሉ ጤና ቢሮ ከአጋር ድርጅቶች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በክልሉ የአፈጣጠር ችግር ያለባቸውን ወገኖች ለመደገፍ እና ማኅበረሰቡ እንዳያገላቸው ለማድረግ" የላቀ ተደራሽነት" በሚል መሪ መልዕክት የግንዛቤ ማስጨበጥ እና...
ለቀይ ሽንኩርት ምርት የገበያ ትስስር መፍጠር ያስፈልጋል።
ባሕር ዳር: የካቲት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የቀይ ሽንኩርት በስፋት ከሚመረትባቸው አካባቢዎች አንዱ ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ነው።
አርሶ አደር ብዙነህ አሰፋ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ጠገዴ ወረዳ የዳንሻ ዙሪያ ቀበሌ አርሶ...
183 ቢሊዮን ብር ያስመዘገቡ ባለሀብቶችን መቀበሉን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: የካቲት 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወር ዕቅድ አፈጻጸሙን እየገመገሙ ነው።
የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ እንድሪስ አብዱ በበጀት ዓመቱ በክልሉ አሻጋሪ ዕቅድ...








