በፎገራ ወረዳና ወረታ ከተማ አሥተዳደር ሲሰጥ የነበረው የሚሊሻ ሥልጠና ተጠናቀቀ።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ፎገራ ወረዳና ወረታ ከተማ አሥተዳደር ሲሰጥ የነበረው የሚሊሻ ሥልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቆ የምረቃ ሥነ ስርዓት ተካሂዷል። በምረቃ መርሀ ግብሩ ላይ የሀገር መከላከያ...

የሰላም አስከባሪና የሚሊሻ አባላት የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሞረትና ጅሩ ወረዳ እና የእነዋሪ ከተማ አሥተዳደር ለተከታታይ ቀናት ሲያሠለጥናቸው የነበሩ የሰላም አስከባሪና የሚሊሻ አባላትን አስመርቋል። ተመራቂዎች የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅና ኅብረተሰቡ ልማት...

የደሴ ከተማን ታሪክ የሚመጥኑ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ መኾናቸውን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ...

ደሴ: ታኅሳስ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስተሩ አለሙ ስሜ (ዶ.ር) በደሴ ከተማ ውስጥ የሚከናወኑ የልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል። ሚኒስትሩ ከደሴ ከተማ አሥተዳደር መሪዎች ጋር በመኾን ነው የኮሪደር ልማት ሥራዎች፣ መናኻሪያ፣ አስፋልት መንገድ፣ ድልድይ፣...

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የቃሊቲ ኢንዱስትሪ ዞን እና የልህቀት...

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የቃሊቲ ኢንዱስትሪ ዞን እና የልህቀት ማዕከልን ጎብኝተዋል። ጉብኝታቸውን አስመልክተውም የሚከተለውን መልእክት በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል። ኮርፖሬሽኑ በተለያዩ ሀገራዊ ስትራቴጂክና ግዙፍ...

“የሕዝቡን ጥያቄ እና ምሬት ሊፈታ የሚችል የፍትሕ ሥርዓት ለመዘርጋት በተግባር እየተሠራ ነው” የፍትሕ ሚኒስትር...

ባህር ዳር: ታኅሳስ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በባሕላዊ የእርቅ ሥርዓት፣ በፍርድ ቤት መር አስማሚነት እና በግልግል ዳኝነት ዙሪያ ያተኮረ ውይይት በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የፍትሕ ሚኒስቴር...