በእውቀት የዳበረ እና ችግሮቹን በሠለጠነ መንገድ የሚፈታ ማኅበረሰብ ለመገንባት ትምህርት ቀዳሚው መሳሪያ ነው።

ደብረ ብርሃን: 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን እና ደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ለመካከለኛ ደረጃ መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች የሚሰጥ ልዩ የክረምት አቅም ግንባታ ሥልጠና በደብረ ብርሃን ከተማ ተጀምሯል። በምክትል ርእስ መሥተዳደር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ...

ብቁ እና ተወዳዳሪ የሰው ሃብት ማፍራት ለዘላቂ ሰላም እና እድገት መረጋገጥ ወሳኝ ነው።

እንጅባራ: ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ክልላዊ የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ሥልጠና በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር እንጅባራ ከተማ እየተሰጠ ነው። በሥልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት በቢሮ ኀላፊ ደረጃ የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ...

‎ጣናነሽ ቁጥር ፪ ጀልባ ደጀን ከተማ ደረሰች።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጭስ አልባው ኢንዱስትሪ ተጨማሪ ከፍታ የኾነችው ጣናነሽ ቁጥር ፪ ውጣ ውረድ የበዛበትን እጅግ አስቸጋሪ የዓባይ በርሃ ጉዞዋን ጨርሳ ደጀን ከተማ ደርሳለች። ‎ ጀልባዋ ደጀን ከተማ ስትደርስ በደጀን ወረዳ፣ በደጀን ከተማ...

በበጀት ዓመቱ ከ43 ሚሊዮን ብር በላይ ከሙስናና ብልሹ አሠራር ማዳን ተችሏል።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በበጀት ዓመቱ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቅርቧል። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ማሩ...

የክልሉን ኢኮኖሚ የሚደግፉ ውጤታማ ሥራዎች ተሠርቷል፡፡

ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል። አፈጻጸማቸው ከተገመገሙ ተቋማት መካከል የልኅቀት ዲዛይን እና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን...