በሰሜን አሜሪካ እና ካናዳ የሚደረገውን የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራ ለማከናወን ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን...

አዲስ አበባ: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ወቅታዊ የተከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ ኮሚሽኑ የዲያስፖራውን ማኅበረሰብ በምክክሩ ለማሳተፍ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን ገልጸዋል። በዚህም...

መድኃኒትን ያለ ሐኪም ትዕዛዝ መውሰድ ምን ሊያስከትል ይችላል ?

ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን መድኃኒቶች በሽታን ለመፈወስ፣ ለማስታገስ፣ ለመከላከል፣ የሕመም ምልክቶችን ለመቀነስ፣ በሽታዎችን ለመመርመር የሚያገለግሉ ኬሚካሎች ወይም ውህዶች እንደኾኑ ይገልጻቸዋል። በጤና አጠባበቅ ሥርዓት ውስጥ አስፈላጊ ከኾኑት ግብዓቶች ውስጥም...

“የሚናፈቅ ውበት፣ የኖረ ማንነት”

ባሕር ዳር: ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ነሐሴ በዋግኽምራ ልዩ መልክ አላት። ጋራ እና ሸንተረሩ አረንጓዴ ይለብሳሉ፤ ከአረንጓዴውም መካከል የሻደይ ቅጠሎች ዘለላ ከምድሩ እና ከሰዎቹ ታሪክ ጋር ጎልተው ይታያሉ። "አስገባኝ በረኛ - የጌታዬ ዳኛ፣ አስገባኝ - ከልካይ...

“ትምህርት ተሰደውም የሚፈልጓት ሃብት ናት”

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ ውስጥ በጤናው ዘርፍ ኢንቨስትመንት የተሰማሩት ዶክተር መኮንን አይችሉህም ወደልጅነት የትምህርት ቤት ጊዜያቸው መለስ ብለው እንዲያወጉን ጋበዝናቸው። ዶክተሩ ምስጉን የጤና ባለሙያም ናቸው። የዛሬው ዶክተር የያኔው ተማሪ ለወገናቸው...

98 በመቶ የሚኾነው ማሳ በሰብል መሸፈኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስታወቀ።

ደብረማርቆስ፡ ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ በ2017/18 የምርት ዘመን ከታቀደው ውስጥ 98 በመቶ የሚኾነውን ማሳ በተለያዩ ሰብሎች መሸፈን መቻሉን አስታውቋል። ዞኑ በዋነኝነት በጤፍ፣ ስንዴ እና በቆሎ ምርት ይታወቃል። በዚህ የምርት ዘመን...