“ጥርን ናፍቀን፣ በጥር ደግሰን፣ በጥር የምናምር የመናገሻዋ ከተማ ነዋሪዎች ነን” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው...
ባሕር ዳር: ጥር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በጎንደር በድምቀት እየተከበረ ነው። በበዓሉ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ጨምሮ ሊቃነ ጳጳሳት እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ...
የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋየ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
ኢየሱስ ክርስቶስ የተጠመቀው ትህትናን ለማስተማር ነው። በመሆኑም ወደ አገልጋዩ ቅዱስ ዮሐንስ በመሄድ ራሱን ዝቅ አድርጎ መቅረቡ ትህትናን ለማስተማር መሆኑን መገንዘብ ይገባል። ስለሆነም በኛ መካከል ትግስት መከባበር፣ መደጋገፍ፣ በአብሮነትና ትህትና ልንላበስ...
ጥምቀት የነጻነት ቀን ነው።
ሰቆጣ: ጥር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢየሱስ ክርስቶስ በማየ ዮርዳኖስ በዮሐንስ እጅ የተጠመቀበትን እለት በማስመልከት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በየዓመቱ የጥምቀት በዓልን ወደ ወንዝ በመውረድ ታከብራለች።
በዚህም በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ ጥምቀተ ባሕሩን በባረኩበት...
“መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል ተመስሎ በትክሻው ላይ አረፈ” በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተጻፈ!
ባሕር ዳር: ጥር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጌታን መንገድ አዘጋጁ፥ ይሄድበት ዘንድ ጥርጊውንም አቅኑ፥ ተራራው ዝቅ ይበል፥ ኮረብተውም ሜዳ መኾን አለበት፤ ስጋ የለበሰ ሁሉ ቀና እና ታዛዥ አገልጋይም መኾን አለበት እያለ ሰዎችን ሲያጠምቅ አይሁዶች እና...
” ጥንታዊ ሥልጣኔን ታሳቢ ያደረገ፣ ታሪክን ከግምት ያስገባ እና እሴትን የጠበቀ የሃሳብ ልዕልና ያስፈልጋል”...
ጎንደር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በጥምቀት በዓል ላይ ለመታደም ጎንደር መግባታቸውን መዘገባችን ይታወሳል። ፕሬዚዳንቱ ከጎንደር ከተማ የተለያዩ የማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ...








