በሀገራዊ የምክክር ሂደቱ የጋራ አቅጣጫን መተለም መሠረታዊ ተግባር ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 19/2017 ዓ.ም( አሚኮ) ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ በሚገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል ለተፈጠሩ አለመግባባቶች በመነጋገር መፍትሔ እንዲመጣ የሚያደርግ ዲሞክራሲያዊ ሂደት ነው።
ሂደቱ ተከናውኖ አመርቂ ውጤት ባስመዘገበባቸው ሀገራት ባለድርሻ አካላት በሀገራዊ ምክክር...
ባለፉት ወራት ከ597 ሚሊዮን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት ተስቧል።
ባሕርዳር: ጥር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን ገምግሟል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ሥራ አስፈጻሚ ዘመን ጁነዲ ባለፉት ስድስት ወራት 597 ሚሊዮን...
ስደተኞችን የልማት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው።
ደባርቅ: ጥር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ቀንድ የስደተኞች ተፅዕኖ ምላሽ ልማት ፕሮጀክት የአማራ ክልል ማሥተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አሥተባባሪዎች እና የዳባት ወረዳ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ፕሮጀክቱ በደባት ያስገነባቸውን እና በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
የሰው...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጅማን ዓለም አቀፍ ከተማ ለማድረግ ልንከተላቸው ይጋባሉ ያሏቸው ...
ባሕርዳር: ጥር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ጅማን ዓለም አቀፍ ከተማ ለማድረግ ልንከተላቸው የሚገቡ ዐሥር አቅጣጫዎች ብለው አስቀምጠዋል።
1. ቡናን በጥራትና በስፋት ማምረት፤ በተለይ የጥሪኝ ቡና ስፔሻሊቲን ማስፋፋት።
2....
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንደኛ ልዩ ስብሰባውን ያካሂዳል።
ባሕርዳር: ጥር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ ልዩ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል።
ምክር ቤቱ በነገ ልዩ ስብሰባው የግብርና ሚኒስቴርን የ2017 በጀት አመት የሥድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸም...








