ምክር ቤቱ የፍትሕና የሕግ ኢንስቲትዩት ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ።

ባሕር ዳር: ጥር 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ18ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌደራል የፍትሕ እና ሕግ ኢንስቲትዩት እንደገና ለማቋቋም የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡ የሕግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ...

“ጎንደር ውበቷ ታድሷል” ጫልቱ ሳኒ

ጎንደር: ጥር 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በጎንደር ከተማ እየተገነቡ ያሉ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው እየተመለከቱ ነው። ከሚንስትሯ በተጨማሪ ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር እና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን...

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ምክር ቤት የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎቹን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከበ።

ባሕር ዳር: ጥር 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ምክር ቤት በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ሊካተቱ ይገባሉ ያላቸውን አጀንዳዎች ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክቧል፡፡ የመገናኛ ብዙኀን ምክር ቤቱ ለኮሚሽኑ ዓላማ መሳካት ከፍተኛ እገዛ እያደረገ መኾኑን...

ጥቃት አድራሾችን ተከታትሎ ለሕግ ማቅረብ እንደሚገባ የአማራ ክልል ምክር ቤት አሳሰበ።

ባሕር ዳር: ጥር 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሴቶች፣ ሕጻናት፣ ወጣቶች እና ማኀበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሥሩ የሚቆጣጠራቸውን የትምህርት፣ የጤና፣ የወጣቶች እና ስፖርት፣ የሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኀበራዊ ጉዳይ ቢሮዎችን እንዲሁም የወሳኝ ኩነቶች...

ከ20 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ፈቃድ ወስደዋል።

ደብረ ብርሃን: ጥር 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ ምክር ቤት የ4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 44ኛ መደበኛ ጉባኤ በደብረ ብርሃን ከተማ እያካሄደ ነው። በጉባኤውም በከተማው የሚገኙ ተቋማት የሥራ እንቅስቃሴ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል። በጉባኤው...