በኮሪደር ልማቱ ለ37 ሺህ ሰዎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
ባሕር ዳር: የካቲት 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የሰባት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በቢሮ ኀላፊ ደረጃ የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ አማካሪ ሺቤ...
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የፌዴራል ባለድርሻ አካላት በአጀንዳ ማሰባሰብ ላይ የሚሳተፉበትን መድረክ ሊያዘጋጅ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በፌዴራል ደረጃ በምክክር ሂደቶች እንዲሳተፉ ከለያቸው ባለድርሻ አካላት ጋር አጀንዳ ለማሰባሰብ ዝግጅት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደቱም ኮሚሽኑ በፌዴራል ደረጃ ከሚገኙ ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳ...
ዓድዋ የአንድነታችን ማሰሪያ ውል ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመከላከያ ሥነልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል እንዳልካቸው ወልደ ኪዳን እንደገለጹት 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል" በሚል መሪ መልዕክት በመላ ሀገሪቱ በድምቀት ይከበራል። በዓሉን ለማክበር...
የጦጢቶ ተንጠልጣይ የእግረኛ ድልድይ ተገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
ባሕር ዳር: የካቲት 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በደቡብ ወሎ ዞን በአምባሰል ወረዳ 02 ቀበሌ ጦጢቶ ወንዝ ላይ የተገነባው ተንጠልጣይ ድልድይ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል፡፡ 120 ሜትር ርዝመት ያለው ተንጠልጣይ ድልድዩ በ11 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር...
ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ።
ደብረታቦር: የካቲት 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በፎገራ ወረዳ እና ወረታ ከተማ አሥተዳደር የሰላም አማራጮችን እና ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን አጀንዳ ያደረገ የሕዝብ መድረክ ተካሂዷል።
በውይይቱ ላይ የደቡብ ጎንደር ዞን አሥተዳዳሪ ጥላሁን ደጀኔን ጨምሮ ሌሎች የዞን፣ የወረዳ የሥራ...








