በቡሬ ከተማ የማስፋፊያ ሥራ የተደረገለት የመጀመሪያ እና የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ ፊቤላ ኢንዱስሪያል የገንዘብ ድግፍ ማስፋፊያ የተደረገለት የዕድገት በኅብረት የመጀመሪያ እና የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቅቆ ዛሬ ተመርቋል። ዕድገት በኅብረት የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት...
ሥልጠናው ሴት መሪዎች በቀውስ ጊዜ ተጠልፈው የሚወድቁ ሳይኾኑ ችግሮችን ተቋቁመው መሥራት እንደሚችሉ የሚያሳይ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ለሚገኙ ሴት መሪዎች በባሕር ዳር ከተማ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የቀውስ ጊዜ አመራር እና ከቀውስ ማገገሚያ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጥቷል። በሥልጠናው የተሳተፉት መሪዎች ሥልጠናው የሥራ መነቃቃት እና ተነሳሽነት...
የተቀዛቀዘውን ምጣኔ ሀብት ማነቃቃትን ያለመ የንግድ ትርዒት እና ባዛር በደብረ ታቦር ከተማ ...
ደብረ ታቦር: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ደሴ መኮንን፣ የደብረ ታቦር ከተማ አፈጉባኤ ቄስ መልካሙ ላቀው እና የከተማ አሥተዳደሩ የመምሪያ ኀላፊዎችን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
የደብረ ታቦር...
“በየዘመኑ የሚገጥሙ ችግሮችን ለመፍታት ሴቶች የማይተካ ሚና አላቸው” ዘሪሁን ፍቅሩ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሴት የሰላም አምባሳደሮችን ማደራጀት ለዘላቂ ሰላም ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት በተለያዩ አደረጃጀቶች እየተሳተፉ ለሚገኙ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ሥልጠና በባሕር ዳር ከተማ እየተሰጠ ነው።
በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ...
የርዕዮት ዓለም ልዩነት ቢኖርም የምትገነባው የጋራ ሀገር መኾኗን ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ተናገሩ።
ጎንደር: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የተወጣጡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች እና አባላት በጎንደር ከተማ የተሠሩ እና እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ ያገኘናቸዉ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሥራ አስፈጻሚ አባል ማሩ...








