“በረጅም ጊዜ የመጣውን የሰው እና የተፈጥሮ የተዛባ ግንኙነት በረጅም ጊዜ ሥራ ማስተካከል ያስፈልጋል” ርእሰ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በኮምቦልቻ ቱሉ አዳሜ ቀበሌ ቋሳር ተራራ ላይ
እየተካሄደ ነው።
በመርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተው የአረንጓዴ አሻራቸውን ያስቀመጡትና መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል...
በአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማት ላይ ችግኞችን መትከል የበለጠ ውበት እያላበሰ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ በከተማዋ ካዛንችስ አካባቢ ተገኝተው በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል።
ምክትል ከንቲባው እንዳሉት በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ክፍለ ከተሞች...
“የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለትውልድ የተመቼች ሀገር ለመገንባት የሚያስችል ታላቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው” ርእሰ...
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጋምቤላ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ በክልሉ የሚካሄደው የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ...
በምዕራብ ጎንደር ዞን የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀምሯል።
ገንዳ ውኃ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውኃ የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀምሯል።
"በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበረ ያለው የአንድ ቀን ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ...
የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በፍኖተ ሰላም ከተማ ተጀመረ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በ4 ሺህ 700 ሄክታር መሬት ላይ የችግኝ ተከላ ይካሄዳል።
የምዕራብ ጎጃም ዞን እና የፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር መሪዎች እንዲሁም የተለያዩ...








