ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው የመሠረተ ልማት ሥራዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።
ደብረ ማርቆስ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን አነደድ ወረዳ በ2017 በጀት ዓመት ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው 43 ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
በወረዳው በበጀት ዓመቱ ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት ከኾኑት መካከል የትምህርት፣...
“የአረንጓዴ አሻራ ሥራ ለትውልድ የተመቼች ሀገር የማስረከብ አደራ ነው” የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ24/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ መሪዎች እና ሕዝቦቿ በመላው የሀገሪቱ ክፍል በመሰማራት የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራ እየተሳተፉ ነው። መሪዎች በያሉበት ሁሉ አረንጓዴ አሻራቸውን እያሳረፉ፣ የተለያዩ የማትጊያ መልእክቶችንም እያስተላለፉ ነው።
በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ከመሥሪያ ቤታቸው...
በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው።
የወረዳዉ ዋና አሥተዳዳሪ ሳሙኤል መርሻ እንደወረዳ በ19 ቀበሌዎች የተከላ ሳይቶች ተለይተው ችግኝ ተከላ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።
ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ዘበነ እሸቱ በወረዳው በሁሉም ቀበሌዎች ችግኞች ይተከላሉ፤ ጸድቀው ለጥቅም እንዲደርሱም እንክብካቤ ይደረጋል ብለዋል።
በችግኝ ተከላው የመንግሥት...
የተተከሉ ችግኞች የአካባቢውን ብዝኅ ሕይዎት ከመለወጥ ባሻገር ለተለያየ ጥቅም መዋል ጀምረዋል።
ደብረ ማርቆስ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር እየተካሄደ ነው።
በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች እና የከተማ አሥተዳደሩ የሥራ ኀላፊዎች ተሳትፈዋል።
የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር...
በሰሜን ሸዋ ዞን የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በሁሉም ወረዳዎች እየተከናወነ ነው።
ደብረ ብርሃን፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከማለዳው ጀምሮ አርሶ አደሮች፣ የመንግሥት ሠራተኞች፣ የንግዱ ማኅበረሰብና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎችን ባሳተፈ መንገድ መርሐ ግብሩ እየተካሄደ ነው።
የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ ኅላፊ ታደሰ ማሙሻ ችግኝ ተከላው በጥሩ...








