“ጣናነሽን በክብር መቀበል በፍቅር የሸኙልንን ኢትዮጵያውያን ማክበርም ነው” ጎሹ እንዳላማው
ባሕር ዳር፦ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ መሪዎች እና ነዋሪዎች ጣናነሽ ፪ ጀልባን ለመቀበል ከየአደባባዩ ወጥተው ወደጀልባዋ አቅጣጫ እየተጓዙ ነው። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው የከተማዋ መሪዎች...
የኅብረተሰቡ ተሳትፎ የመንገድ ሥራ አብዮት ቀስቅሷል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ የ022 ቀበሌ ነዋሪዎች በአቀበት እና ቁልቁለት ለዘመናት ሲቸገሩ ኖረዋል፡፡ ወጣት ያምራል ሙጨ እንደወገኖቹ የችግሩ ተጎጂ ነበር፡፡ ለገበያ፣ ለወፍጮ እና ለማኅበራዊ ግንኙነቶቻቸው በእግር...
የማኅበረሰቡን ጤና ለማሻሻል መከላከልን መሠረት ያደረገ የዘገባ ሽፋን መሥጠት ይገባል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የሚዲያ ፎረም በ2017 በጀት ዓመት በተሠሩ ሥራዎች እና በቀጣይ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ውይይት አካሂዷል።
የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) እንዳሉት በ2017...
ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው የመሠረተ ልማት ሥራዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።
ደብረ ማርቆስ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን አነደድ ወረዳ በ2017 በጀት ዓመት ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው 43 ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
በወረዳው በበጀት ዓመቱ ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት ከኾኑት መካከል የትምህርት፣...
“የአረንጓዴ አሻራ ሥራ ለትውልድ የተመቼች ሀገር የማስረከብ አደራ ነው” የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ24/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ መሪዎች እና ሕዝቦቿ በመላው የሀገሪቱ ክፍል በመሰማራት የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራ እየተሳተፉ ነው። መሪዎች በያሉበት ሁሉ አረንጓዴ አሻራቸውን እያሳረፉ፣ የተለያዩ የማትጊያ መልእክቶችንም እያስተላለፉ ነው።
በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ከመሥሪያ ቤታቸው...








