የነዳጅ ውጤቶችን ግብይት
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ነዳጅ በአብዛኛው ማኅበረሰብ የዕለት ተዕለት ሕይወት ውስጥ ተፅዕኖ እያሳደረ ያለ ምርት ነው። በሀገራችን በኹሉም ዘርፍ የነዳጅ ፍላጎት በከፍተኛ መጠን እያደገ መጥቷል።
አኹን ላይ ነዳጅ ሕጋዊ ባልኾነ ቦታ ወይም አዋጁ...
የምሥራቅ ጎጃም ዞን የእንስሳት ተዋፅዖ አቅርቦትን ለማሳደግ እየሠራ ነው።
ደብረ ማርቆስ: ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን እንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት መመሪያ ባለፈው በጀት ዓመት የእንስሳት ምርታማነትን ለማሻሻል በተደረገው ጥረት የወተት ምርታማነትን በማሳደግ እና ለማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ በዘርፉ የተደራጁ ኅብረት ሥራ ማኅበራትን...
የሩዝ ምርትን ለማሳደግ ምን እየተሠራ ነው ?
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሩዝ በአብዛኛው ሰው የምግብ ገበታ ላይ ከማይጠፉ ምርቶች ውስጥ አንደኛው እየኾነ መጥቷል። ይህ ምርት በኢትዮጵያ ከተዋወቀበት ጊዜ ጀምሮ ተወዳጅነቱ እያደገ ነው ፡፡ነገር ግን ምርቱ ኢትዮጵያ ባላት እምቅ አቅም...
ለመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ።
ገንዳ ውኃ፡ ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጎል ኢትዮጵያ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት መሠረታዊ የሕክምና ቁሳቁስ በምዕራብ ጎንደር ዞን ለመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል። የዞኑ ጤና መምሪያ የሥራ ኀላፊዎች፣ የሆስፒታሉ ተወካይ እና የግብረ ሰናይ ድርጅቱ...
የኮሪደር ልማቱ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እንዲከናወን የኘሮጀክቱ አፈፃፀም በጥብቅ ክትትል እየተመራ ነው።
ደሴ፡ ነሐሴ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት ከተማዋን ይበልጥ ውብ፣ ምቹ እና ማራኪ እንዳደረጋት ነዋሪዎች ለአሚኮ ተናግረዋል። በዚህ የኮሪደር ልማት ከ2 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ወገኖች በቋሚ እና በጊዜያዊነት የሥራ ዕድል ተፈጥሮላቸዋል።
የተፈጠረላቸውን የሥራ...








