ማርን በባሕላዊ መንገድ እስከ መቼ?
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣት ግርማይ ታዴ በዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ጋዝጊብላ ወረዳ ነዋሪ ነው። ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በንብ ማነብ ሥራ ላይ ተሰማርቶ እየሠራ ይገኛል፡፡
ወጣት ግርማይ ከዚህ በፊት ከረጅ ድርጅቶች ባገኘው የዘመናዊ...
አሚኮ ሰላም እና አብሮነት እንዲጎለብት ከፍተኛ ድርሻ እየተወጣ ነው።
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከዛሬ 30 ዓመት በፊት በውስን ሃብት እና የሰው ኃይል ሥራ የጀመረው አማራ ማዲያ ኮርፖሬሽን የተመሠረተበትን 30ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ይገኛል። የአሚኮን የምሥረታ በዓል በማስመልከት የሰሜን ሸዋ ዞን...
በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ ላይ አስገዳጅ ሕጎች እንዲወጡ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአካል ጉዳተኞችን ችግሮች ለመፍታት እና መብቶቻቸውን ለማስከበር በፌዴሬሽኑ አማካኝነት የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩ መኾናቸውን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን ገልጿል። የባሕር ዳር ከተማ ሴቶች እና ሕጻናት...
በሰሜን ሸዋ ዞን ከሐምሌ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከ1 ሺህ 300 በላይ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን...
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ መደበኛ ሕይወታቸው እንዲመለሱ የማድረግ ተግባሩ ተጨባጭ ውጤት እየተመዘገበበት እንደሚገኝ የሰሜን ሸዋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ...
የደሴ ከተማ አሥተዳደር ለ2018 የትምህርት ዘመን ከ69 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመመዝገብ አቅዶ እየሠራ ነው።
ደሴ: ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ የ2018 ትምህርት ዘመን ምዝገባን ለማካሄድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
በውይይቱ የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት ተደራሽነት እና ተሳትፎን በተመለከተ የነበሩ መልካም ተግባራት እና ክፍተቶች...








