ለብሔራዊ ጥቅም፣ ብሔራዊ አቅም መፍጠር ይገባል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሥልጣኔውን በባሕር በር ያረቀቀ፣ ሉዓላዊነቱን በባሕር ኀይል ያስጠበቀ ጥንታዊ ሕዝብ የባሕር በር ምን እንደኾነ ጠንቅቆ ያውቃል።
ኢትዮጵያ የሥልጣኔዋን ሐውልት ከፍ አድርጋ ያቆመችው፣ የታላቅነቷን ዝና ለዓለም ያሳየችው፤ ከጥንት ጀምሮ ከዓለም...
በአዕምሮ እና በአካል የጠነከረ ትውልድን ለመገንባት የሕፃናትን መብቶች ማክበር ይገባል።
ጎንደር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የሕጻናት ጥበቃና የመጫወት መብት ለሁሉም ሕጻናት" በሚል መሪ መልዕክት የጎንደር ከተማ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ በዓለም ለ36ኛ እና በኢትዮጵያ ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሕጻናት ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች...
የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ከ46 ወደ 59 ነጥብ 2 በመቶ አድጓል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አለባቸው እና ማስተዋል የልብስ ስፌት እና ሹራብ ሥራ የኅብረት ሽርክና ማኅበር በባሕር ዳር ከተማ በአነስተኛ እና ጥቃቅን ሥራዎች ኢንተርፕራይዝነት ተጀምሮ ወደ መካከለኛ ኢንቨስትመንት አድጓል።
ማኅበሩ ሲጀመር ቢሮክራሲ እንዳላጋጠመው እና...
የበረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ የት ደረሰ?
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የበረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ በሀገሪቱ ያለውን የሲሚንቶ ፍላጎት መሠረት በማድረግ ለመገንባት የታሰበ ፋብሪካ ነው።
አቶ ቀናው ገንዘቡ የፋብሪካው ሥራ አስኪያጅ ናቸው። የፋብሪካው ባለቤቶች እልልታ ኮንስትራክሽን 95 በመቶ ድርሻ ያለው ሲኾን...
“የሁመራ አየር ማረፊያ አገልግሎት መጀመር ፋይዳው ብዙ ነው” አቶ አሸተ ደምለው
ሁመራ፡ ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለበርካታ ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የሁመራ አየር መንገድ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
አካባቢው የሰላም እና የልማት ቀጣና መኾኑን የተናገሩት የወልቃይት ጠገደ ሰቲት ሁመራ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሸተ ደምለው ናቸው። የአየር መንገዱ አገልግሎት...








