ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሀገራዊ ምክክሩ ለዛሬ መድረክ ለመብቃት የተጓዘውን ርቀት በፎቶ ኤግዚቪሽን ተመልክተዋል።

6
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቅድመ ሥራውን አጠናቆ ዛሬ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ ተገኝተው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት ዓመታት ለዛሬው ምክክር ለመብቃት የተጓዛቸውን እና የሠራቸውን ሥራዎች በፎቶ ኤግዚቪሽን ተመልክተዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
Previous articleአዲስ ተስፋ ለኢትዮጵያ!
Next article“ምክክሩ ጠንካራ እና አስተማማኝ ሀገር ለመገንባት አዲስ ምእራፍ የሚከፍት ነው” ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ