“እቅዳችን ለማሳካት እንደ አንድ ልብ አሳቢ እና እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ በጋራ ልንቆም ይገባል”...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ ትውውቅ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት የቢሮው ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) ባስተላለፉት መልእክት...

በ2018 የትምህርት ዘመን ያለፈውን የትምህርት ክፍተት ለማካካስ በትኩረት ይሠራል።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኀበራዊ ዘርፍ...

መውሊድ እና ጀማ ንጉስ!

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ 47 ኪሎ ሜትር፣ ከአልብኮ ከተማ ደግሞ 12 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። 260 ዓመታትን ያስቆጠረ እና በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የመውሊድ በዓል የተከበረበት ታሪካዊ ቦታ...

“መውሊድ የሠላም እና የአብሮነት በዓል ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለመውለድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ርእሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት እንኳን ለ1500ኛው የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ብለዋል። መውሊድ የሠላም እና የአብሮነት በዓል ነው። ወንድማማችነት...

የወሰዱት የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ለመደበኛው የትምህርት ሂደት እንደሚያግዛቸው ተማሪዎች ተናገሩ።

ጎንደር፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ላይ አርማጭሆ ወረዳ ‎ተማሪዎችን ለመደበኛው የትምህርት ዘመን ለማዘጋጀት የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ሲሰጥ መቆየቱን የወረዳው ትምህርት ጽሕፈት ቤት ገልጿል። ትምህርቱ እስካሁንም ድረስ እየተሠጠ ነው። መምህራን የማጠናከሪያ ትምህርቱን በአግባቡ እየሰጡ...