በመስቀሉ ይቅር እንደተባልን እኛም እንዲሁ ይቅር እንባባል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መስቀል ሰቀለ ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ሲኾን ጥሬ ፍቹ መስቀል ማለት መስቀያ፣ ማንጠላጠያ ማለት ነው፡፡
ሚስጥራዊ ትርጉሙ ግን መስቀል ማለት መከራ፣ የክርሲቲያኖች አርማ፣ የአጋንንት መቅጫ፣ የክርስቶስን ፍጹም ፍቅሩን ማየት...
“መስቀሉ በመስቀለኛ ስፍራ”
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከተራሮች ሁሉ ተመርጣ የከበረች፣ ጥበበኛ ተጨንቆ የሠራት የጥበብ ውጤት የምትመስል ግን የተፈጥሮ ገጸ በረከት በአካል ተገኝተው የተመለከቷት፤ ሁሉ የተደነቁባት ገራሚ ምድር ናት ግሸን ደብረ ከርቤ።
ግሸን ደብረ ከርቤ ከደሴ...
“የሰላምን ዋጋ ከመስቀሉ መማር ይገባል” ብጹዕ አቡነ ሚካኤል
ደብረታቦር፡ መስከረም 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመስቀል በዓል በአደባባይ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ ነው። በዓለም የቅርስ መዝገብ (ዩኔስኮ) ከሰፈሩት የማይዳሰሱ ቅርሶች ውስጥ የኾነው ይህ በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው አካባቢዎች መካከል የደብረታቦር ከተማ አንዷ ናት።
የደቡብ ጎንደር...
የወባ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስ ምን እየተሠራ ነው?
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወባ በሽታ በወባ ትንኝ ንክሻ አማካኝነት የሚመጣ አደገኛ በሽታ ነው። በሽታው በተለይም በክረምት መግቢያ እና መውጫ ላይ ለትንኞች መራባት ምቹ ጊዜ በመኾኑ ሥርጭቱ ከፍተኛ ነው። በአማራ ክልል በከፍተኛ...
ለመስቀል ደመራ በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ይፋ አድርጓል።
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ በባሕር ዳር ከተማ ለተሸከርካሪ ዝግ የሚኾኑ መንገዶችን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ...








