ልጅ ከማሕጸን ብቻ ሳይኾን ከልብም ይወለዳል።

ደብረ ማርቆስ: መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የእናት ደብረ ማርቆስ ሕጻናት መንደር የበጎ አድራጎት ድርጅት በወጣቱ የሕክምና ባለሙያ በትረማርያም ዘለቀ እና የሥራ ባለደረቦቹ ድጋፍ በደብረ ማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አንድን ታዳጊ በማሳደግ ከዛሬ ስምንት ዓመት...

ከ600 ሺህ በላይ ሠራተኞችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ መኾኑን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አስታወቀ።

ሁመራ፡ መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምርት ብክነት እንዳይከሰት አስቀድሞ እየሠራ መኾኑን በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ግብርና መምሪያ አስታውቋል። በ2017/18 የምርት ዘመን በዞኑ ከ560 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች መሸፈኑን የመምሪያው ኀላፊ...

የብሔረሰብ አሥተዳደሩ የሰላም እና የልማት ሥራዎች እንዲሳለጡ የምክር ቤት አባላት ጉልህ ሚና እየተወጡ ነው።

እንጅባራ: መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር፣ 33ኛ መደበኛ ጉባኤውን በእንጅባራ ከተማ እያካሄደ ነው። የብሔረሰብ ምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ ሙሉዓዳም እጅጉ በብሔረሰብ አሥተዳደሩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች...

የቅመማ ቅመም ምርት አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ እያደረገ ነው።

ባሕር ዳር: መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎ቅመማ ቅመም በኢትዮጵያ ባሕላዊ ምግቦች የሚዘወተሩ ግብዓቶች ናቸው። በኢትዮጵያ በርካታ የቅመማ ቅመም አይነቶች ይመረታሉ። ቅመማ ቅመም በስፋት ከሚመረትባቸው አካባቢዎች የአማራ ክልል አንደኛው ነው። በአማራ ክልል ነጭ አዝሙድ፣ ጥቁር አዝሙድ፣...

ቆሻሻ አወጋገድ ያስቀጣል!

ባሕር ዳር: መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሰው ልጅ መኖር አስፈላጊ ከኾኑ ነገሮች መካከል አንዱ ተስማሚ አካባቢ ነው። ሰዎች በከተሞች አካባቢ ተገቢ ባልኾነ የቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓት እየተፈተኑ እንደኾነ ይስተዋላል።   ካላቸው የሕዝብ ጥግግት አንጻርም በርካታ ተረፈ ምርቶች...