ከ33ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በመስኖ እንደሚያለማ የሰሜን ጎጃም ዞን ገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ የ2018 በጀት ዓመት የዞኑን የመስኖ ልማት እና የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው።
የዞኑ ምክትል አሥተዳዳሪ እና የግብርና መምሪያ...
የዶሮ ሃብት ልማት የወጣቶችን ሕይወት እየቀየረ ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንቁላል ከልጅ እስከ አዋቂ የሚመገበው እና ከፍተኛ ፕሮቲን ያለው ምግብ ነው። ለሰው ልጅ ጠቃሚ የኾኑ ንጥረ ነገሮችን በውስጡ ይዟል።
ይህ ጠቃሚ ምግብ በገበያ ላይም ተፈላጊነቱ ከፍተኛ ነው፡፡ ይህንን...
ሴቶችን በልማት ኅብረት በማደራጀት በኢኮኖሚ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው።
ደሴ፡ ጥቅምት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ የ2ኛ ዙር የሴቶች የልማት ኅብረት አፈጻጸም ግምገማ እና የ3ኛ ዙር ምልመላን አስመልክቶ በደሴ ከተማ ምክክር አካሂዷል፡፡
ባለፈው በጀት ዓመት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች...
በምዕራብ ጎንደር ያለው ሃብት ከሀገር አልፎ አህጉርን መመገብ የሚያስችል ነው።
ጎንደር: ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን በኢንቨስትመንት ዘርፉ ከተሰማሩ ባለሃብቶች ጋር በጎንደር ከተማ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።
በኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ዘርፉ የተሰማሩ ባለሃብቶች በተለያዩ መስኮች ተሰማርተው እያለሙ መኾናቸውን አንስተዋል። በሚገባ ተጠቃሚ ለመኾን...
የጣና ፎረም በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ጥቅምት 14 /2018 ዓ.ም የሚካሄደውን 11ኛው የጣና ፎረም የመሪዎች ስብሰባን አስመልክቶ ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በባሕር ዳር ተወያይቷል።
የአማራ ክልል የሰላም...








