በትምህርት ቤቶች የተጀመረው የተማሪ ምገባ ተደራሽነቱ እንዲሰፉ የማኅበረሰቡ ተሳትፎ ይፈልጋል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ "አንድም ሕጻን በምግብ እጦት ምክንያት ከትምህርት ገበታው እንዳይለይ ኀላፊነታችንን እንወጣ" በሚል መሪ መልዕክት የተማሪዎች ምገባ የሃብት ማሠባሠቢያ የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩም ላይ...

የሳይበር ጥቃት ሉዓላዊነትን እስከ ማስደፈር የሚያደርስ ነው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰዎች የከፈቱትን ድረ ገጽ እና የተጠቀሙበትን ኮምፒዩተር ወይም ሞባይል ሳይዘጉ ይተዋሉ፡፡ በዚህም ምክንያት የግል መረጃዎች በሌላ አካል እጅ የመግባት ዕድላቸው ይሰፋል። የግል መረጃዎች ብቻ ሳይኾኑ በኀላፊነት የያዙት እና የሚያውቁት...

ከ2ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች የምገባ ተጠቃሚ ይኾናሉ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ቤት ምገባ በብዙ የዓለም ሀገራት ተተግብሮ ለትምህርት ጥራት መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ የሚገኝ መርሐ ግብር ነው። መርሐ ግብሩ በኢትዮጵያም በ2008 የትምህርት ዘመን በችግር ተጋላጭ በኾኑ የቅድመ መደበኛ እና...

በክልሉ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ለማስፋት እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በተመረጡ ከተሞች ተመርቆ ወደ አገልግሎት መግባቱ ይታወሳል። በመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት እስከ አሁን ድረስ የነበረውን አፈጻጸም የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት...

“የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የፖለቲካ ሥርዓታችን ማዘመን ይገባናል” አቶ አደም ፋራህ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት እና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ውይይት በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማሥተባበሪያ ማዕከል ኀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ...