በእንጅባራ ከተማ የኮሪደር ልማት እየተከናወነ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኮሪደር ልማት ለከተሞች እድገት እና ለነዋሪዎች የኑሮ መሻሻል ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች አሉት። የመሰረተ ልማት አውታሮችን በማዘመን የከተማን ገጽታ ይቀይራል።
ለንግድ፣ ለቱሪዝም እና ለኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል። የእግረኛ እና የብስክሌት...
የዜጎችን ሰብአዊ መብት በማስከበር እና የተፋጠነ ፍትሕ በመስጠት ውጤታማ ሥራዎች ተሠርተዋል።
ባሕር ዳር: ጥር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት የትብብር መድረክ ዐቢይ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን በማከናወን የተለያዩ ውሳኔዎች አሳልፏል።
የዳኝነት እና የፍትሕ ተቋማት በሥራ የሚያገናኟቸው የጋራ ጉዳዮችን ተባብሮ እና ተቀናጅቶ ለመፈጸም እንዲያስችላቸው...
“የራያ ሕዝብ ከትግራይ ሕዝብ ጋር ጠብ የለበትም” የራያ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር: ጥር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ የሕወሃትን ትንኮሳ የሚቃወም ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።
ሰልፈኞቹ ሕወሃት በራያ፣ በወፍላ እና ኮረም ሕዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ወረራ አውገዘዋል። የሕውሃት ዳግም ወረራ እና ጦርነት...
“የታሪካዊ ጠላቶቻችን ኢትዮጵያን የማተራመስ ፍላጎት ከሽፏል “ሌትናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ
ባሕር ዳር : ጥር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ በሰሜን ጎጃም ዞን ዳና ማርያም እና ጭምባ ቀበሌዎች ላይ የጽንፈኛውን ርዝራዦች የማጽዳት ግዳጅ እየፈጸሙ የሚገኙ አሃዶችን...
የ6 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብሩ የእህል መጋዘን ጥያቄ?
ባሕር ዳር: ጥር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን በሰው ሠራሽ እና በተፈጥሮ ጉዳት ለሚደርስባቸው ዜጎች መጠባበቂያ የሚኾኑ የእህል ማከማቻ መጋዘኖችን ያዘጋጃል። በሀገሪቱም ሦስት ትላልቅ የእህል ማከማቻ ፕሮጀክቶች በመገንባት ላይ ናቸው።
ከእነዚህ ፕሮጀክቶች...








