መድኃኒት የተላመደ በሽታ የማኅበረሰብ ስጋት እየኾነ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዓለም አቀፍ መድኃኒት የተለማመዱ ጀርሞችን ለመከላከል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው።
እ.ኤ.አ 2050 መድኃኒቱን በተላመደ ጀርም አማካኝነት በዓለም አቀፍ ደረጃ...
ወንድም በወንድሙ ላይ መዝመት ከአማራ ሕዝብ እሴት ያፈነገጠ ነው።
ደብረ ብርሃን: ኅዳር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር "ዘካሪ መካሪ የሀገር ሽማግሌ እና የሃይማኖት አባት ለዘላቂ ሰላም እና ልማት" በሚል መሪ መልዕክት ከሃይማኖት አባቶች እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው።...
260 ሺህ ለሚደርሱ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩን የአማራ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት ለ1 ሚሊዮን 96 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ እየተሠራ ነው።
ባለፉት 4 ወራት 260 ሺህ ለሚደርሱ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩን የአማራ ክልል ሥራና...
የሃይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ለሰላም የነበራቸው አበርክቶ ከፍተኛ ነበር።
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር “ዘካሪ መካሪ የሀገር ሽምግልና፣ የሃይማኖት አባት ለዘላቂ ሰላም እና ልማት'' በሚል መሪ መልዕክት ከሃይማኖት አባቶች እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች፣ በሰላም፣ በልማት እና...
ሥራውን በዕውቀት የሚፈጽም የመንግሥት ሠራተኛ በሁሉም ሴክተር መሥሪያ ቤቶች መፈጠር አለበት።
ደብረ ብርሃን: ኅዳር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳደር" አገልጋይ እና የሰላም ዘብ የመንግሥት ሠራተኛ ለሁለንተናዊ እምርታ" በሚል መሪ መልዕክት የመንግሥት ሠራተኞች በተገኙበት ውይይት ተደርጓል፡፡
በመድረኩ የተገኙት የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ መካሻ አለማየሁ...








