ሠራዊቱን በአካል እና በሥነ ልቦና በመገንባት በኩል በትኩረት እየተሠራ ነው።
ጎንደር: ኅዳር 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በጎንደር ቀጣና ሲሰጥ የነበረው የሪፎርም እና የአቅም ግንባታ ሥልጠና ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
የአቅም ግንባታ ሥልጠናው ለተከታታይ ስድስት ቀናት ሲሰጥ የቆየ ሲኾን ክልሉ ካጋጠመው...
በሥርዓተ ምግብ ትግበራ የተሻሉ መንደሮችን የመፍጠር ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
እንጅባራ: ኅዳር 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተቀናጀ ግብርናን በመተግበር የአመጋገብ ሥርዓታቸውን ማሻሻላቸውን በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዚገም ወረዳ የጉንጋና ዲኺ ቀበሌ አርሶ አደሮች ተናገሩ።
በወረዳው በሥርዓተ ምግብ፣ በቤት አያያዝ እና በሥርዓተ ጾታ ትግበራ የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ የአርሶ...
የወባ በሽታ ለምን ለዘመናት ስጋት ኾኖ ቀጠለ ?
ባሕር ዳር: ኅዳር 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወባ በጥገኛ ተህዋስያን ምክንያት የሚመጣ በሽታ ነው፡፡ ይህ በሽታ ለዘመናት የሕዝብ የጤና ስጋት ኾኖ ዘልቋል። ለዓመታት ወባን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ተሠርቷል። ነገር ግን ዛሬም ድረስ ወባ በኢትዮጵያ
የሕዝብ ስጋት...
ሕጻናት ላይ መሥራት ሀገርን መገንባት ነው።
ገንዳ ውኃ: ኅዳር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን "የሕጻናት ጥበቃ እና የመጫወት መብት ለሁሉም ሕጻናት" በሚል መሪ መልዕክት የሕጻናት ቀን በገንዳ ውኃ ከተማ ተከብሯል።
ቀኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ36ኛ ጊዜ፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ...
“ጠጋ ጠጋ በሉ”
ባሕር ዳር: ኅዳር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአብዛኞቹ የሀገራችን ከተሞች በተለይም በሥራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት ላይ የትራንስፖርት ችግር የተለመደ ነው።
በባሕር ዳር ከተማም ይህ ችግር ይስተዋላል። ስለትራንስፖርት ሲነሳ በታክሲ ላይ ብዙ ገጠመኞች ቢኖሩም ሁሌም የማልረሳው...








