የእንስሳት ሃብቱን ውጤታማ ለማድረግ ጤንነት እና ደኅንነታቸውን መጠበቅ ላይ እየተሠራ ነው፡፡
ደብረ ታቦር: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር በራሳቸው ተነሳሽነት በዶሮ ሃብት ልማት ዘርፍ የተሰማሩት አባ ዜና ስላሴ መንግሱቱ እና ዲያቆን ተክለማርያም ወርቁ በዘርፉ ከ480 ያላነሱ ዶሮዎችን በመያዝ በቀን እስከ 430 እንቁላል...
በኢትዮጵያ ከ4 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በበጋ መስኖ ስንዴ ለማልማት እየተሠራ ነው።
ከሚሴ: ኅዳር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደዋ ጨፋ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ተጀምሯል።
በመርሐግብሩ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፣ የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ.ር)፣ የመስኖ እና ቆላማ...
የትጥቅ ትግል ሰላምን አያረጋግጥም።
ጎንደር: ኅዳር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ዘላቂ ሰላም ማረጋገጥን ታሳቢ ያደረገ እና በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሂዷል።
የሀገርን ሰላም በማረጋገጥ ልማት የሚያፋጥንን ፓርቲ ከመቃወም ይልቅ መደገፍ...
በኩር ጋዜጣ ኀዳር 15/2018 ዓ.ም
https://drive.google.com/file/d/1IbP-wltSq1-t6BuIQX62IF5uFxRH6A3p/view?usp=drive_link
የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብርን ለማስፍት እየተሠራ ነው።
ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሁለት እጁ እነሴ ወረዳ በድመት ገደል ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም ተጀምሯል።
በዚህም ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው እንዳያቋርጡ እና የተሻለ የትምህርት አቀባበል እንዲኖራቸው የጎላ አስተዋፅኦ እንዳለው ተገልጿል።
የተማሪ...








