ኅብረተሰቡ ለሰላም እያደረገ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንዲያስቀጥል ተጠየቀ።

ፍኖተሰላም: ኅዳር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ዕድሜዓለም አንተነህ ወቅታዊ የሰላም እና የልማት ተግባራትን አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል። የታቀዱ የሰላም እና የልማት ተግባራትን በተሻለ ለማከናወን የገቢ አሠባሠቡ ላይ ትኩረት መሰጠቱን በማብራሪያቸው አንስተዋል። በበጀት...

የበጋ መስኖ ልማት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ መፍትሔ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎጃም ዞን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን በባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ ሰባታሚት ቀበሌ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ደረጀ ማንደፍሮ፣ የሰሜን ጎጃም ዞን ዋና አሥተዳዳሪ...

“በሥልጠና ያገኛችሁትን ዕውቀት ወደ ተግባር መቀየር ከቻላችሁ ለውጥ ማምጣት ይቻላል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ" በሚል መሪ መልዕክት ለአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው። እስካሁን በተሰጡ የሥልጠና ርእሰ ጉዳዮች ላይ የማጠቃለያ ሃሳብ የሰጡት የአማራ ክልል...

ከዐይን ሞራ ቀዶ ሕክምና በኋላ ለዕይታ በመብቃታቸው መደሰታቸውን ታካሚዎች ገለጹ።

በደብረብርሃን: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከኪውር ብላይንድነስ ጋር በመተባበር የዐይን ሞራ ግርዶሽ ሕክምና እየሰጠ ነው። የሆስፒታሉ ሥራ አሥኪያጅ ጥላሁን ሙሉጌታ ሕክምናው ባለፉት ዓመታት ሲሰጥ እንደነበር አስታውሰው አሁንም ከ2ሺህ በላይ ታካሚዎች...

ዛሬ ላይ “ነገ ተመለሱ” ቀርቷል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሳ ሰዓት ደርሷል ከሰዓት ኑ፤ አሁን የሻይ ሰዓት ነው፤ የመውጫ ሰዓት ስለ ደረሰ ሌላ ጊዜ ብቅ በሉ፤ አለቃ የሉም ነገ ተመለሱ፤ ቀጠሮ ሳያስይዙ አለቃን ማግኘት አይቻልም፤ እኔን አይመለከተኝም...