“መሶብ፣ ፋይዳ እና ኮደርስ የኢትዮጵያን የዲጂታል ጉዞ የሚያሳልጡ ናቸው” አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የክልሉን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት፤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እና የኢትዮ ኮደርስ አፈጻጸምን እየገመገሙ ነው።
በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪ አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር)...
ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው።
ባሕርዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ በሕገ ወጥ እና በሰበብ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ እርምጃ እየወሰደ መኾኑን አስታውቋል።
የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ምክትል ኀላፊ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ።
ባሕርዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርተዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግም፣ ዛሬ ጠዋት...
በአፋር ክልል በሰመራ ሎጊያ ከተማ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ ከተማ በሀገራዊ ለውጡ የተመዘገቡ የልማት ድሎችን ዕውቅና የሚሰጥ እና አጋርነትን የሚገልጽ ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ሠልፈኞቹ የኢትዮጵያ ከፍታ በእጃችን ነው፤ መጋቢት የፅናት መለኪያ የፈተና...
“ስለ ትህትና ዝቅ አለ፤ የአገልጋዮቹን እግር አጠበ”
ባሕርዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም(አሚኮ) ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን የሰውን ሰጋ ለብሶ በምድር ተገልጧል። በሰሞነ ሕማማትም መከራን ተቀብሏል፤ ምስጢራትን ገልጧል።እለተ ሐሙስ ድግሞ የምስጢራት ቁልፍ ናት።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በጎንደር አዘዞ ጽርሐ አርያም ቅድስት ሥላሴ ቤተ...








