ኤችአይቪ ኤድስን በመከላከል ጤናማ ትውልድ መገባት ያስፈልጋል።
ገንዳ ውኃ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በዓለም ለ38ኛ ጊዜ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ37ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው። በምዕራብ ጎንደር ዞን በገንዳ ውኃ ከተማም ተከብሯል።
የኤች አይ ቪ ኤድስን ቀን ሲያከብሩ ያገኘናቸው አቶ...
በባሕር ዳር ዲስትሪክት ሥር የሚገኙ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ መስጠት ጀመሩ።
ባሕርዳር፡ ኅዳር 22/2018ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ዜጎች ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ እንዲኖራቸው ከማድረግ አንፃር ልዩ ልዩ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው።
የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሱፐርቫይዘር ሀሌሉያ ዘላለም ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ለማውጣት አካታች የኾኑ ወደ 33 የሚጠጉ የመታወቂያ አይነቶች...
አፍላ ወጣት እና ወጣት ሴቶች የኤች አይ ቪ ኤድስ ተጋላጮች በመኾናቸው በትኩረት መሥራት ያስፈልጋል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ" በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል።
እ.ኤ.አ በ2024 በዓለም አቀፍ ደረጃ 40...
የፖሊስ አባላት ሰላም እና ደኅንነትን ከማስጠበቅ ባሻገር የልማት ሥራዎችን እያከናወኑ ነው።
ደብረ ብርሃን: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በተቋማዊ ሪፎርም፣ አፈፃፀም፣ ጂኦ ስትራቴጂካዊ እና በፖሊስ መሪነት አቅም ግንባታ ዙሪያ በሰሜን ሸዋ ዞን እና ደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ለሚገኙ የፖሊስ መሪዎች...
37ኛው የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ቀኑ እየታሰበ ነው።
ጎንደር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ''ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ'' በሚል መሪ መልዕክት ነው እየተከበረ የሚገኘው። በመርሐ ግብሩ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኙ ሴክተር መሥሪያ ቤት ሠራተኞች ተገኝተዋል።
በመርሐ ግብሩ በማዕከላዊ ጎንደር...








