የወርቄ – ያያሁሞ – አራቱ ጋሪያ የመንገድ ግንባታ ሥራ ተጀምሯል።
ወልድያ: የካቲት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የወርቄ - ያያሁሞ - አራቱ ጋሪያ መንገድ የአፋርን እና የአማራን ሕዝብ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ያጠናክራል ተብሎ ታምኖበታል።
የሰሜን ወሎ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አራጌ ይመር መንገድ ግንባታው...
ማኅበረሰቡ የኮሪደር ልማቱን ጥቅም በመገንዘብ እገዛ እያደረገ ነው።
ደሴ: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ሀርቡ ከተማ አሥተዳደር የኮሪደር ልማት ማስጀመሪያ መርሐግብር ተካሂዷል።
አሚኮ ያነጋገራቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ከዚህ ቀደም የነበረው የአካባቢው የትራፊክ ፍሰት የተጨናነቀ እና ለነዋሪዎች ምቹ እንዳልነበር አንስተዋል። የኮሪደር ልማት መሠራቱ...
“ብልጽግና ብዝኀነትን የሚያከብር እና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ፓርቲ ነው” አቶ ይርጋ...
ባሕር ዳር: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክቱን ይፋ የማድረግ ክልል አቀፍ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል።
የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ...
“ብልጽግና የትናንት ችግሮችን ማረም ብቻ ሳይኾን የነገንም መዳረሻ አቅዶ እየሠራ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
ባሕር ዳር: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክቱን ይፋ የማድረግ ክልል አቀፍ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ አካሄዷል።
በመድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር...
የኮኮብ መስክ-መርሐቤቴ የአስፋልት መንገድ ግንባታ የት ደረሰ?
ባሕር ዳር: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ1 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት ተይዞለት በ2012 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረው ከኮኮብ መስክ-መርሐቤቴ (ዓለም ከተማ) የአስፋልት መንገድ ከተጀመረ ዓመታትን ቢያስቆጥርም እስካሁን አልተጠናቀቀም።
ለመኾኑ መንገዱ አሁን ምን ደረጃ ላይ...








