ወጣቶች ከተቀጣሪነት ወጥተው ሥራ ፈጣሪነት ላይ ሊያተኩሩ ይገባል።
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሦሥተኛው ዙር "ብቃት የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮጀክት" ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ የተገኙት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በክልሉ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች ውስጥ...
ሙስና ሊታለፍ የማይገባው ቀይ መስመር ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ "ትውልድን በሥነ ምግባር፤ ተቋምን በአሠራር መገንባት" በሚል መሪ መልዕክት የጸረ ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ ከቢሮው ሠራተኞች እና ከአቃብያን ሕግ ባለሙያዎች ጋር ምክክር አድርጓል።
የአማራ ክልል...
የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች በደቡብ ወሎ ዞን ጊንባ ከተማ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እያካሄዱ...
ደሴ: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን ጊንባ ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ ክልላዊ እና ሀገራዊ የሰላም እና የልማት ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር እየመከሩ ነው።
በምክክሩ በብልጽግና...
“ዘላቂ ሰላም ያለ ጠንካራ የባሕል እሴት ግንባታ ሊረጋገጥ አይችልም” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን...
ባሕር ዳር: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከደብረ ወርቅ ከተማ አሥተዳደር እና ከእናርጅ እናውጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እየተወያዩ ነው።
በውይይቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል...
በተለያዩ አካባቢዎች የታጠቁ አካላት መንግሥት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ወደ ሰላማዊ ኑሮ እየተመለሱ ነው።
ጎንደር: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ እና አካባቢው ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ገብተዋል።የሰላምን ጥሪ ከተቀበሉ አካላት መካከል በአማራ ፋኖ የጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር አመራር የነበረው አብነት አለምነህ እና በዳግማዊ...








