በ456 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ተግባራት እንደሚከናወን ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
ደሴ: ታኅሣሥ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2018 በጀት ዓመት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከሚሴ ከተማ ከፍተኛ የክልል የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...
“በተሳሳተ ግንዛቤ ጫካ የወጣችሁ ታዳጊዎች እንደእኔ ወደ ቤታችሁ ተመለሱ”
ደብረ ማርቆስ: ታኅሣሥ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪ ኃይለማርያም አብይ የአማራን ሕዝብ ነጻ ለማውጣት በሚል ወደ ጫካ ሲወጣ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነበር፡፡
በትምህርቱም ውጤታማ እና በቤተሰቦቹም ኾነ በመምህራኖቹ ጥሩ ደረጃ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቅ እንደነበርም ይናገራል።
ከሁለት ዓመት...
ስታሸንፍ ተፈላጊ ትኾናለህ!
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1896 ዓ.ም በዚህ ሳምንት ታኅሣሥ 15 የመጀመሪያውን የአሜሪካ ዲፕሎማቲክ ልዑክ ወደ ኢትዮጵያ መምጣትን ታሪክ ያወሳል።
በዚህ ጊዜ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ቴዎዶር ሮዝቬልት አምባሳደር ሮበርት ፒ ስኪነርን ወደ አዲስ አበባ የላኩት...
የወልድያ ከተማን ዕድገት ለማሳለጥ የኅብረተሰቡ ትብብር እና ድጋፍ አስፈላጊ ነው።
ወልድያ፡ ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም አሚኮ) "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ከከተማዋ ከተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ምክክር አድርጓል።
የምክክሩ ተሳታፊዎች እንደሀገር እየተመዘገቡ ያሉ የልማት ትሩፋቶች የኢትዮጵያን ቀጣይ ዕድገት መሠረት...
የሀገርን ልማት ለማስቀጠል ሰላም ወሳኝ ጉዳይ ነው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በስድስቱም ክፍለ ከተሞች "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግሥት ቱሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ውይይት አድርጓል።
በውይይቱ ከዚህ በፊት በተሠሩ ሥራዎች እና በተደረጉ ሕዝባዊ ውይይቶች አንፃራዊ ሰላም...








