ወጣቶችን ያላሳተፈ የሰላም ግንባታ ሥራ አይሳካም።
ከሚሴ፡ ታኅሣሥ 21/2018ዓ.ም (አሚኮ) የከሚሴ ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ የሰላም እና የልማት ጉዳዮች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር ተወያይቷል።
የውይይቱ ተሳታፊ ወጣቶች በሀገረ መንግሥት እና በዴሞክራሲ ግንባታ ውስጥ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ መኾኑን ገልጸዋል።
ወጣቶችን ያላሳተፈ የሰላም ግንባታ...
ወንጀለኞችን ማጋለጥ ለጋራ ሰላም መፍትሔ ነው።
ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመከላከል ያለመ የውይይት መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ ተካሂዷል።
በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ከ4 ሺህ 500 በላይ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪዎች...
ባሕላዊ የእርቅ ሥርዓቶች ማኅበራዊ መስተጋብሮችን ሲያሳልጡ የኖሩ እሴቶች ናቸው።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባሕል ፍርድ ቤቶች እውቅና መስጫ እና የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብርን አካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች፣...
ሕዝብን ለመካስ እና ለማገልገል የሰላም አማራጭን ተቀብለናል።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 21/2018ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን አንጎት ወረዳ በጫካ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
የሰላም አማራጭ የተቀበሉትን ታጣቂዎች የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች እና የሀገር መከላከያ ሠራዊት መሪዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ታጣቂዎቹ የአማራን ሕዝብ ጥያቄ እናስመልሳለን በሚል...
እምቦጭ አሁንም የጣና ሐይቅ ሥጋት
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የእምቦጭ አረም በፍጥነት የመስፋፋት ባሕሪ ያለው ማንኛውንም የውኃማ አካል የሚያጠቃ አረም ነው፡፡ አረሙ አጭር ጊዜ ራሱን የማስፋፋት አቅም ያለው እና ተለዋዋጭ የአየር ሁኔታን የሚቋቋም በመኾኑ በውኃ አካላት ላይ...








