የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ በማጎልበት በአመለካከት እና በክህሎት ብቁ የማድረግ ሥራ እየተሠራ ነው።

ገንዳ ውኃ: ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር የቁጥር ሁለት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ለማሳደግ ከመደበኛው ትምህርት ውጭ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል። ተማሪ ራኒሃ ሙሐመድ እና ማሪቱ...

የአገው ፈረሰኞች በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር እየተደረገ ነው።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም አሚኮ) የአገው ፈረሰኞች ባዓልን በዩኔስኮ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ከባለድርሻ አካላት ጋር የጥናት ወርክሾፕ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ እና መሠረተ ልማት ክላስተር...

በጃቢ ጠህናን ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን በጃቢ ጠህናን ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገብተዋል። ታጣቂዎቹ የአማራን ሕዝብ ነጻ እናወጣለን በሚል ወደ ጫካ ገብተን በሕዝባችን ላይ የሰላም እጦት እንዲከሰት ምክንያት...

ደሴ ከተማ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የልማቱ ተቋዳሽ እየኾነች መጥታለች።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኮሪደር ልማት የአንድን ከተማ መንገዶችን እና የመንገድ ዳርቻዎችን መነሻ በማድረግ በታቀደ እና በተቀናጀ መልኩ ከተማን የማዘመን ሥራ ነው። ይህም የከተማን ውበት ይጨምራል፣ የቱሪስት መስህብነትን ያሳድጋል፣ የንግድ እንቅስቃሴን ያሳልጣል፣...

“ትሕትና እና ፍቅር ለክርስቲያኖች ከፈጣሪ የተሰጠ መመሪያ ነው” ቆሞስ አባ ሕርያቆስ ጸጋዬ

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በላሊበላ ከተማ በኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ላይ ከሚከወኑ መርሐ ግብሮች ውስጥ የእንግዶች እግር እጥበት አንዱ ነው። የእግር እጥበት መርሐ ግብሩ በዋናነት እንግዶች ወደ ከተማዋ ከገቡ ጀምሮ እስከ በዓሉ...